እናመሰግናለን
የ2017 የመጀመሪያ ዙር የመፅሀፍ ዳሰሳ”ምን ሆኛለሁ” የሚል መፅሀፍ በትዕግስት ዋልተንጉስ ተፅፎ የተዘጋጀ ሱመያ ቁ1 አስኮምኩመውናልና ሌሎችም ቅ/ት/ቤቶች ይህን መፅሀፍ ብትዳስሱት እጅግ ትጠቀማላችሁ።የቁ1 አቅራቢ መምህራን በሚገርም ብቃት የሚገርም ሀሳብ ስላካፈላችሁን እናመሰግናለን ።
የ2017 የመጀመሪያ ዙር የመፅሀፍ ዳሰሳ”ምን ሆኛለሁ” የሚል መፅሀፍ በትዕግስት ዋልተንጉስ ተፅፎ የተዘጋጀ ሱመያ ቁ1 አስኮምኩመውናልና ሌሎችም ቅ/ት/ቤቶች ይህን መፅሀፍ ብትዳስሱት እጅግ ትጠቀማላችሁ።የቁ1 አቅራቢ መምህራን በሚገርም ብቃት የሚገርም ሀሳብ ስላካፈላችሁን እናመሰግናለን ።
በውይይቱም በጥንካሬ የታዩ ስራዎች በቀጣይ ሁሉም ቅ/ት/ቤቶች የጋራ ልምድ ልውውጥ በማካሄድ እንዲተገበሩ መሻሻል ያለባቸው በተለይም የተማሪ ውጤት በቀጥታ አስተዋጽዖ የሚያደርጉ ተግባራት በአፋጣኝ የእርምት እርምጃ እንዲወስድ ሁሉንም ተወያዩች የጋራ አቋም የያዙ ሲሆን እያንዳንዱ ቅርንጫፍ ት/ቤት የፅሁፍና የቃልግብረ መልስ ተሰጥቶዋል።
ሱመያ ት/ቤቶች ባሳለፍነው ዕሁድ በልጆች አስተዳደግ ዙሪያ እጅግ ማራኪ የአእምሮ ስንቅ ሀገራችን በዘርፉ ካፈራቻቸው ምርጥ እንስት አሰልጣኝ አንዷ በሆነቸው ወ/ሮ መካነሰላም የተሰጠ ሲሆን በስልጠናውም የልጆች አስተዳደግ መርሆች1.ያለ ቅድመ ሁኔታ ለልጆች ፍቅርና እምነት ማሳየት2.ልጆች ለራሳቸው ያላቸውን ቦታና አመለካከት አዎንታዊ እንዲሆን መስራት